በአለም አቀፍ ደረጃ ለ133ኛ ጊዜ በሃገራችን ደግሞ ለ47ኛ ጊዜ ” የሠራተኛዉ መደራጀት ለሠላም ለምርታማነትና ለኑሮ መሻሻል” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል።
የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እና ማኔጅመንቱ ለመላው ለግሩፓችን ሰራተኞች መልካም በአል ተመኝተዋል፡፡

በአለም አቀፍ ደረጃ ለ133ኛ ጊዜ በሃገራችን ደግሞ ለ47ኛ ጊዜ ” የሠራተኛዉ መደራጀት ለሠላም ለምርታማነትና ለኑሮ መሻሻል” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል።
የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እና ማኔጅመንቱ ለመላው ለግሩፓችን ሰራተኞች መልካም በአል ተመኝተዋል፡፡